የካሌ ስደተኞች አሳሳቢ ሁኔታ እና የ«ሂውመን ራይትስ ዎች» ዘገባ
ሰኞ፣ ጥር 18 2007ማስታወቂያ
ተሟጋቹ ድርጅት «ሂውመን ራይትስ ዎች» ወቀሰ። ድርጅቱ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ እንዳስታወቀው፣ ወደ ብሪታንያ ለመግባት ተስፋ በማድረግ በካሌ የሚገኙት በግምት 2,300 ስደተኞች በፈረንሳይ ፖሊስ የመደብደብ እና ባጠቃላይ የመጉላላት ስቃይ ይደርስባቸዋል። ይህንን የድርጅቱን ወቀሳ የፈረንሳይ መንግሥት ሀሰት ሲል አስተባብሎታል። ስለስደተኞቹ ሁኔታ የፓሪሷ ወኪላችን ሀይማኖት ጥሩነህ የፓሪስ የ«ሂውመን ራይትስ ዎች» ጽሕፈት ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ ዣን ማሪ ፋርዶን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ ልካልናለች።
ሀይማኖት ጥሩነህ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ