የኦቻ ማሳሰቢያ እና ጥሪ22 ሰኔ 2003ረቡዕ፣ ሰኔ 22 2003በምስራቅ አፍሪቃ ለአሳሳቢ የምግብ እጥረትና ለረሐብ የተጋለጠውን ከአስር ሚሊዮን በላይ የሚገመት ህዝብ ለመርዳት ተጨማሪ የፋይናንስ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ በእንግሊዘኛው ምህፃር ኦቻ አስታወቀ ።https://p.dw.com/p/RWZEምስል APማስታወቂያበኢትዮጵያ የድርጅቱ ተጠባባቂ ሃላፊ እና የህዝብ ግንኑኙነት ባላሥልጣን ክርስቲን ክኑስተን ለዶቼቬለ እንደተናገሩት ይህን አሳሳቢ ችግር ለመቋቋም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ድጋፍ ያሻቸዋል ። ጌታቸው ተድላ ሂሩት መለሰ አርያም ተክሌ