ሌሎች በርካታ የግንባሩን ተዋጊዎች በቁጥጥር ስር እንዳዋለም። አስታዉቋል። ኦብነግም በመጪዉ የግንቦቱ ምርጫ እንደሚሳተፍ፤ ከመንግስትም ጋር እየተደራደረ ነዉ የሚሉ ዘገባዎች ተሰምተዋል። እነዚህን ጉዳዮች በማንሳት ጥያቄ የቀረበለት ኦብነግ ዘገባዎቹን አስተባብሏል። ወደሎንዶን በመደወል የግንባሩን የዉጭ ግንኙነት ያነጋገረዉ መሳይ መኮንን ቀጣዩን ዘገባ አጠናቅሯል።
መሳይ መኮንን ፣ ሸዋዬ ለገሰ
ሂሩት መለሰ