የነአቶበቀለ ገርባ የፍርድ ቤት ውሎ
ሐሙስ፣ መጋቢት 21 2009ማስታወቂያ
ዓቃቤ ሕግ ይህን ትዕዛዝ አለማክበሩ ስህተት መሆኑን ችሎቱ ዛሬ አስታውቆ፣ ለሚያዝያ ሁለት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ተበትኖዋል። የተከሳሽ ጠበቆችም ዓቃቤ ሕግ ስራውን በሚገባ ባለመስራቱ ደንበኞቻቸው ባፋጣኝ ፍትሕ የሚያገኙበትን መብታቸውን ተጋፍቷል ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ