የኢትዮጵያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር መግለጫ
ዓርብ፣ ሐምሌ 5 2011ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ዛሬ በሰጠዉ ሳምንታዊ መግለጫዉ በቅርቡ ኒያሚ-ኒዠር በተደረገዉ የአፍሪቃ ሕብረት ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ «ከፍተኛ» አስተዋፅኦ ማድረጓን አስታወቀ።በሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ይሰጥ የነበረዉ ሳምንታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ዛሬ በሚንስትር ደኤታ ኂሩት ዘመናነ እና በአምባሳደር ወይንሸት ታደሰ አማካይነት ነዉ የተሰጠዉ።መግለጫ ሰጪዎቹ ለመቀየራቸዉ የተሰጠ ምክንያት የለም።መግለጫዉ ግን በኒያሚዉ ጉባኤና ዉሳኔዉ ላይ ያተኮረ ነበር።
ሰለሞን ሙጬ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ