የኢትዮጵያ ሠራዊት ወደ ሶማልያ መግባቱ 25 ታኅሣሥ 2004ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 25 2004በሶማልያ የሽግግር መንግሥት አንጻር የሚዋጋው አክራሪው የአሸባብ ቡድን በኢትዮጵያ ሠራዊት ቁጥጥር ሥር የዋለችውን የማዕከላይ ሶማልያ የቤሌድዌንን ከተማ ለማስለቀቅ ጥረት መጀመሩን አስታወቀ።https://p.dw.com/p/13dw9ምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ የአሸባብ ቡድን አሁን በከተማይቱ ዙርያ እና በየመንደሮቹም ሌሎች ተዋጊዎችን በመመልመል ላይ መሆኑን የማዕከላይ ሶማልያ የሂራን አካባቢ የሚገኙት የአሸባብ ቡድን ዋና አዛዥ ሼክ ኢብራሂም ሞአሊም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ሠራዊት ከተማይቱን ባለፈው ቅዳሜ መያዙን ሞቃዲሾ የሚገኘው የዶይቸ ቬለ የኪስዋሂሊ ክፍል ዘጋቢ ሁሴን አዌስ ገልጾዋል። አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ