የአፍሪቃ እና የአዉሮጳ ኅብረት ጉባኤ
ማክሰኞ፣ ኅዳር 19 2010ማስታወቂያ
የአፍሪቃ ሃገራት መሪዎች እና የኅብረቱ ባለስልጣናት በተለይ ስደተን በመግታቱ ሃሳብ ላይ ተደጋጋሚ ዉይይቶች እና ስብሰባዎች አካሂደዋል። የአዉሮጳ ኅብረት መሪዎች ጉባኤዉ ከዚህ በፊት ከተካሄዱት ስብሰባዎች የተለየ እንደሚሆን ሲናገሩ ተደምጧል። ልዩነቱ በምን ይሆን? ከስብሰባዉስ ምን ዉጤት ይጠበቃል? የዕለቱ የአዉሮጳ እና ጀርመን መሰናዶ በዚህ ላይ ያተኩራል። ከብራስልስ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ አዘጋጅቶታል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ