የአፍሪቃ አሜሪካ የህክምና ትምህርት ትብብር
ረቡዕ፣ ነሐሴ 2 2004ማስታወቂያ
የህክምና ትምህርት ትብብሩ ዓላማ የህክምና ትምህርት ጥራቱን ማሻሻልና የህክምና ባለሙያዎችን ቁጥር ማሳደግ ሲሆን በአዉደ ጥናቱ ከተለያዩ የአፍሪቃ ሀገሮች የተዉጣጡ ከሶስት መቶ በላይ ባለሙያዎች መሳተፋቸዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በዘገባ ጠቅሷል። ኢትዮጵያም ከዚህ መርሃግብር ስለሚኖራት ተጠቃሚነት የአዉደጥናቱን አስተባባሪ በማነጋገር ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ