የአዲስ ዓመት አከባበር በአሜሪካ
ማክሰኞ፣ መስከረም 1 2011ማስታወቂያ
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ባደረጉት የሰላም ጥሪ መሰረት በዉጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን በሃገራቸዉ ከዘመድ ወገኖቻቸው ጋር ዓመት በዓልን እያከበሩ ነዉ። በተለይ በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ጋዜጠኞች ከፍተኛ ምሑራን ኢትዮጵያ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የዋሽንግተን ዲሲዉ ወኪላችን መክብብ ሸዋ እንደዘገበው አዲሱን ዓመት ለመቀበል ወደ አዲስ አበባ የተጓዙም ሆነ እዚያዉ ሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የዘንድሮው ዓውደ ዓመት ልዩ እንደሆነ ተናግረዋል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ