የአውሮፓ ሕብረት የስደተኞች አያያዝ13 ጥቅምት 2002ዓርብ፣ ጥቅምት 13 2002የአውሮፓ ኮሚሢዮን በሕብረቱ ዓባል ሃገራት ውስጥ አንድ-ወጥ የስደተኞች አያያዝና የጋራ ውሣኔ-አሰጣጥ እንዲሰፍን ለማድረግ ሰሞኑን አንድ የሕግ ረቂቅ አቅርቧል።https://p.dw.com/p/KDw4የኅብረቱ የሽትራስቡርግ ም/ቤትምስል picture-alliance / dpaማስታወቂያ የሕብረቱ የፍትሕና የደህንነት ጉዳይ ኮሜሣር እንደገለጹት የስደተኛው ዕጣ እስካሁን ራሱ በሚያቀርበው መረጃ ሣይሆን እግሩ ባረፈበት አገር ፍላጎት የሚወሰን ነው። ይህ ደግሞ አሁን ኮሚሢዮኑ እንደሚፈልገው በአንድ ዓይነት ሕግና አሠራር መለወጥ ይኖርበታል። ከሆነ ለውጡ የስደተኛውንም መከራ የሚያቃልል ነው የሚሆነው። ገበያው ንጉሤ/መስፍን መኮንን ሸዋዬ ለገሠ