የአውሮፓ ህብረት የተገን አሰጣጥ መርህ
ሐሙስ፣ መስከረም 20 2003ማስታወቂያ
በዚህ መርህ የአንድ ተገን ጠያቂ ማመልከቻ ተቀባይነት ማግኘት አለማግኝቱ ስደተኛው መጀመሪያ በረገጠው የህብረቱ አባል ሀገር መወሰኑ ስደተኞች በብዛት በሚጎርፉባቸው አባል ሀገራት አስቸጋሪ አሰራር ሆኗል ። በመላ ጀርመን በሚከበረው የስደተኞች ቀን ፣ የሁለቱ አገራት ተቃውሞና ሌሎችም በአውሮፓ ከስደተኞች አያያዝ ጋር የተገናኙ ጉዳዮች የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅቶች አጥብቀው የሚቃወሟቸው ነጥቦች ናቸው ።
ሪኻርድ ፉክስ
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ