የአዉሮጳ ኅብረት ጉባኤ
ዓርብ፣ መጋቢት 14 2010ማስታወቂያ
በተጨማሪም በቅርቡ በብሪታንያ የሚኖሩ የቀድሞ የሩሲያ ሰላይ እና ልጃቸዉ ላይ በተፈጸመዉ የመግደል ሙከራ ምክንያት ከሞስኮ ጋር የተገባባቸዉ ዉዝግቦች እና ግጭቶች ዋና ዋናዎቹ ናቸዉ። የጉባኤን የማጠቃለያ መግለጫ የተከታተለዉ የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ
በተጨማሪም በቅርቡ በብሪታንያ የሚኖሩ የቀድሞ የሩሲያ ሰላይ እና ልጃቸዉ ላይ በተፈጸመዉ የመግደል ሙከራ ምክንያት ከሞስኮ ጋር የተገባባቸዉ ዉዝግቦች እና ግጭቶች ዋና ዋናዎቹ ናቸዉ። የጉባኤን የማጠቃለያ መግለጫ የተከታተለዉ የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ