የአካባቢ ምርጫ በኢትዮጵያ
እሑድ፣ ሚያዝያ 6 2005ማስታወቂያ
በዛሪዉ የመጀመርያ ፈረቃ ምርጫ በአዲስ አበባ የነበረዉን ሂደት የተከታተለዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገብረ እግዚአብሄር፤ እንዲሁም የሱሉልታን አካባቢ የምርጫ ሂደት የተከታተለዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሃ/ጊዮርጊስ ዘገባ አድርሰዉልናል።
በሌላ በኩል ዛሪ በተካሄደዉ የክፍለ ከተማና የከተማ አስተዳደር ምርጫ ከሰላሳ አንድ ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ድምፅን ለመስጠት መመዝገቡን የሀገሪቱ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ማስታወቁ የሚታወስ ነዉ። ዛሪ ከቀትር በኃላ ዘጠኝ ሰዓት ግድም ላይ የምርጫ ቦርድ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ነጋ ዱፊን በስልክ አግኝተን ስለምርጫዉ አጠቃላይ ሂደት ጠይቀናቸዉ ነበር።
አዜብ ታደሰ
መስፍን መኮንን