የአንድነት ለዴሞክራሲና ፍትሕ ፓርቲ መግለጫ
ሐሙስ፣ ነሐሴ 29 2006ማስታወቂያ
መዘጋጀቱን ገለጠ ። በገዥው ፓርቲ ተገፍቶ ካልወጣ በስተቀር አንድነት ለዴሞክራሲና ፍትሕ ፓርቲ በምርጫ እንደሚሳተፍ አስታውቋል። ፕሬዚዳንቱና የከፍተኛ አመራር አባላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤በፓርቲው ውስጥ በሐሳብ ልዩነት ሳቢያ ፤ የተወሰኑ የምክር ቤት አባላት ራሳቸውን ከኀላፊነት በማግለል በአባልነት ለመቀጠል የወሰኑበት ድርጊት ፤ ድርጅቱን የሚያጠናክር እንጂ የሚያዳክም አይደለም ማለታቸውም ተጠቅሷል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ