የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ፀደቀ
ዓርብ፣ የካቲት 23 2010ማስታወቂያ
ቦታዉ ላይ የተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን እንደዘገበዉ አዋጁ ከኦሮሚያ የቀረቡ የሕዝብ ተወካዮች በርካታ ጥያቄዎች ቀርበዉበት፤ ዋና ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ መልስ ሰጥተዉበታል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ
ቦታዉ ላይ የተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን እንደዘገበዉ አዋጁ ከኦሮሚያ የቀረቡ የሕዝብ ተወካዮች በርካታ ጥያቄዎች ቀርበዉበት፤ ዋና ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ መልስ ሰጥተዉበታል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ