የ«አሜን ኢትዮጵያ» ድርጅት ጉባዔ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 4 2009ማስታወቂያ
በጉባዔው የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚደንት የመቶ አለቃ ግርማ ወልደጊዮርጊስ እና ስለሰላም ጥናት እና ምርምር ያደረጉ ምሁራን ተገኝተዋል። በኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት እና ማህበራት ኤጀንሲ ተመዝግቦ የሚሰራው ይኸው ድርጅት ጉባዔውን ያካሄደው የቀድሞው ፕሬዚደንት የመቶ አለቃ ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለሰላም ስብሰባዎች በግቢያቸው ባሰሩት አዳራሽ ነበር።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ