የአሜሪካ ሴኔትና ሶርያ
ረቡዕ፣ ነሐሴ 29 2005ማስታወቂያ
የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስትር፣ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የጦሩ ሹም ለሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት ትናንት እና ዛሬ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ፕሬዝደንት ኦባማ በበኩላቸዉ ዓለም ዓቀፍ ድጋፍ እየጋበዙ ነዉ። ስቶክሆልም ስዊድን ላይ ይህን አስመልክተዉ ባደረጉት ንግግርም ሶርያ ላይ ርምጃ ባይወሰድ የእሳቸዉ ሳይሆን የዓለም ዓቀፉ ኅብረተሰብ ተዓማኒነት አጠያያቂ እንደሚሆን አመልክተዋል።
የዋሽንግተን ዲሲዉ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝርዝሩን ልኮልናል
አበበ ፈለቀ
ሸዋዬ ለገሠ