የትግራይ የፖለቲካና የሲቪክ ማሕበራት ስብስብ
ዓርብ፣ ጥር 1 2012ማስታወቂያ
በትግራይ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ሲቪክ ተቋማት፣ የሙያ ማሕበራትና ሌሎች ድርጅቶችን ያቀፈ «የትግራይ ፓርቲዎችና ማሕበራት ፎረም» የተሰኘ የዉይይት መድረክ ተመሰረተ፡፡ በትግራይ 'የጋራ አጀንዳዎች ' ላይ ይሰራል የተባለው መድረክ 3 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ጨምሮ 16 ማሕበራትን ያቀፈ ነው፡፡ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣- የትግራይ ገዢ ፓርቲ ህወሓት፣ተቃዋሚዎቹ ባይቶና እና ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የስብስቡ አባላት ሲሆኑ ዓረና ትግራይ፣ የትግራይ ዴሞክራስያዊ ፓርቲና ዓሲንባ ዴሞክራስያዊ ፓርቲ ግን አልተካተቱም።
ሚሊዮን ኃይለስላሴ
ነጋሽ መሐመድ
አዜብ ታደሰ