የቱርክ ኩርድ አማፅያን ግጭት ማገርሸት
ሐሙስ፣ ጥቅምት 9 2004ማስታወቂያ
ቱርክ 26 ወታደሮች ከተገደሉባት በኋላ ወደሰሜን ኢራቅ ወታደሮቿ ድንበር ዘልቀዉ በመግባት በኩርድ አማፅያን ይዞታ ላይ ጠንካራ የአፀፋ ጥቃት እንዲሰነዝሩ አዝምታለች። የተመድ ዋና ጸሐፊና የአዉሮጳዉ ኅብረት የአማፅያኑን ርምጃ ተቀባይነት የለዉ ሲሉት፤ በዋና ከተማ አንካራ ለሰልፍ የወጡ በሺዎች የተገመቱ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችም አማፅያኑ ያደረሱትን ጥቃት አዉግዘዋል።
ቶማስ ቦርማን
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሠ