የተፈጥሮ ሃብትን ባግባቡ እንከፋፈል
ማክሰኞ፣ መጋቢት 8 2001ማስታወቂያ
በዚህ ዙሪያ ጥናት ያደረጉ ባለሙያዎች ምድራችን በቂ ዉሃ እንዳላት ሆኖም በአግባቡ እንዳልተከፋፈለ ይናገራሉ። ጥናቶቹን እንደሚያሳዩት በሰሜን አሜሪካ የአንድ ሰዉ ድርሻ በዓመት 6,000 ኪዩቢክ ሜትር ዉሃ ሲሆን በድሃዎቹ የአፍሪቃ አገራት በዓመት ከ700 ኪዩቢክ ሜትር ያነሰ ነዉ። ከአፍሪቃ በዉሃ ሃብቷ ግንባር ቀደም ደረጃ ከያዙት አገራት አንዷ መሆኗ በሚነገርላት ኢትዮጵያ በዓመት የአንድ ሰዉ የዉሃ ፍጆታ ከ50 ኪዩቢክ ሜትር እንደሚያንስ ይኸዉ ጥናት ያሳያል።
AFP, IPS / Tesfaye W/Mehiret of NBI/
ሸዋዬ ለገሠ