የተበላሹ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችና አፍሪቃ
ረቡዕ፣ ኅዳር 1 2003ማስታወቂያ
እነዚህ አገልግሎት መስጠት ያቆሙ ዕቃዎች በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ተሻግረው እንዳይመጡ የሚከላከል ዓለም ዓቀፍ አሰራር ቢኖርም ችግሩን ለማስወገድ ግን በቂ አይደለም ። ይህን መነሻ በማድረግም የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም በክፍለ ዓለሙ ከመቼው ጊዜ በላቀ ሁኔታ እያደገ የመጣውን የተበላሹ የኤሌክትሮኒክስ መሣሪዎች ክምችት ለማስወገድ የአፍሪቃ አገራት አፋጣኝ ዕርምጃ እንዲወስዱ ጥሪ አስተላልፏል ።
Jane Ayeko
ሂሩት መለሰ