የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች የደም ልገሳ
ረቡዕ፣ ጥቅምት 26 2012ማስታወቂያ
ብዙዎች ለሕይወት ጥፋት እና ስቃይ ብሎም ለመፈናቀል በተጋለጡበት በዚህ ወቅት የተቃዋሚ ፓርቲዎቹ የርሀብ አድማም ሆነ ሌላው ርምጃ ሊያስከትል የሚችለው ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ጥያቄ እየቀረበበት ነው። ፖለቲከኞቹ በበኩላቸው በሰላማዊ የትግል ስልት ራስን የማስራብ ውሳኔ የመጨረሻው እና ትኩረትን የሚስብ ርምጃ መሆኑን ያስገነዝባሉ። የደም ልገሳ በሚደረግበት ስፍራ የተገኘው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ