የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት እና በሕይወት የተረፉት ዝርዝር
ሐሙስ፣ ጳጉሜን 3 2008ማስታወቂያ
ዛሬ መንግሥት በሕይወት የተረፉትን እና ወደተለያዩ ማረሚያ ቤቶች የተዛወሩትን ስም ይፋ አድርጓል። ሳይሞቱ ሞቱ በሚል ስማቸው በሀሰት በማህበራዊ ድረ ገፆች ወጥቶ የነበሩ አቶ በቀለ ገርባን የመሳሰሉ ግለሰቦች፣ የተረፉት ሰዎች ስም ዝርዝር ከወጣ በኋላ በሕይወት መኖራቸው መረጋገጡን ጠበቃቸው እና የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አቶ ወንድሙ ኢብሳ ለዶይቸ ቬለ አረጋግጠዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ