የሽብርተኝነት ትግልና ልሉ የጦር መሳርያ ቁጥጥር ሕግ
ማክሰኞ፣ ኅዳር 28 2008ማስታወቂያ
የሃገሪቱ የጦር መሳሪያ ቁጥጥር ህግም እያነጋገረ ነው። የፕሬዝዳንት ኦባማ አስተዳደር እየተከተለ ያለው በተዋጊ አውሮፕላኖች የአይሲስ ይዞታዎችን የመደብደብ ስትራቴጂ ውጤት ሊያመጣ አይችልም፣ አይሲስ ከሶርያና ኢራቅ አልፎ በአሜሪካና ሌሎች የምእራብ ሀገራት ላይ የሽብር ስጋት ደቅኗል የሚሉት የፕሬዝዳንት ኦባማ ተቃዋሚዎች የጸረ አይሲስ ዘመቻው በእግረኛ ወታደር ጭምር እንዲታገዝ የፈልጋሉ። የሶርያና ኢራቅ ስደተኞች ለጊዜው ወደአሜሪካ እንዳይገቡ እንዲከለከለም ይጠይቃሉ።
የፕሬዝዳንት ኦባማ አስተዳደር ደግሞ በሀገሪቱ ውስጥ ያለው ልል የጦር መሳሪያ ቁጥጥር በሃገር ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርሱ ለሚችሉ ሰዎች ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር በመሆኑ የቁጥጥር ህጉ መሻሻል ይኖርበታል ይላል።
ናትናኤል ወልዴ/ከዋሽንግተን ዲሲ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ