የስድስት ፓርቲዎች መግለጫ
ሐሙስ፣ መጋቢት 19 2011ማስታወቂያ
ፓርቲዎቹ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ የመላው ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /መኢዴፓ/ ሰማያዊ ፓርቲ፣ የቀድሞው አንድነት ፓርቲ አመራር እና አባላት፣ የጋምቤላ ክልላዊ ንቅናቄ እና አርበኞች ግንቦት ሰባት ናቸው። መግለጫውን የተከታተለው ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ