የሱዳን ፕሬዚደንት ሀሰን አል በሺርና የእስራቱ ትዕዛዝ ዕቅድ
ቅዳሜ፣ ሐምሌ 5 2000ማስታወቂያ
አንድ የአሜሪካን ጋዜጣ አስታወቀ። ዋሽንግተን ፖስት የተባለው ጋዜጣ እንደዝገበው የዓለም ዓቀፉ ፍርድ ቤት ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሉዊስ ሞሬኖ ኦካምፖ ይህን ዕቅዳቸው የፊታችን ሰኞ ነው ለፍርድ ቤቱ የሚያቀርቡት። ሱዳን የኦካምፓን ዕቅድ በእሳት መጫወት ብላዋለች ። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሱዳን አምባሳደር አብደል መሀመድ አብደል ሀሊም ሞሀመድ ዓለም ዓቀፉ ፍርድ ቤት በአልበሽር ላይ ያቀደው ክስ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የሚካሄደውን የዳርፉር የሰላም ሂደት ያጠፋል ሲሉም አክለዋል።