የርዕዮት ዓለሙ መፈታት
ሐሙስ፣ ሐምሌ 2 2007ማስታወቂያ
«አመክሮም አልሞላሽም፣ ይቅርታም አልጠየቅሽም፤ መፈቺያ ጊዜሽ ስላለፈ ፈተንሻል» ብለውኝ ነው የለቀቁኝ ያለችው ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ከወህኒ ቤት እንድትወጣ የተነገራት ባልጠበቀችበት ወቅት መሆኑን ገልጣለች። ወደፊት ጽሑፎችን ለንባብ ማቅረብ እንደምትገፋበት የገለጠችው ጋዜጠኛ ርዕዮትን እና እህቷን በማነጋገር የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገ/ እግዚአብሔር ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገ/ እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ