የምርጫ ዉዝግብ እና የተቃዋሚዎች ፓርቲ ክስ
ሰኞ፣ ሰኔ 7 2002ማስታወቂያ
በሌላ በኩል መድረክ ለፍርድ ቤት ያቀረበዉ ተመሳሳይ ጥያቄ ዉድቅ እንዲደተደረገበት አስታዉቆአል። መድረክ የም/ቤቱ ምርጫ መጭበርበሩን በማመልከት ድምጽ-አሰጣጡ እንደገና እንዲካሄድ ለምርጫ ቦርድ ያቀረበው ማመልከቻ በመረጃ ጉድለት አስባብ በቅርቡ ውድቅ መደረጉ የሚታወስ ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሃይለጊዮርጊስ ከመኢአድ ዋና ፀሃፊዉን እና ከመድረክ ምክትል ፕሪዝደንቱን አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ሃ/ጊዮርጊስ፣ አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ