ዉይይት
እሑድ፣ መስከረም 29 2009ማስታወቂያ
በተቃራኒዉ ማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዉ አፍራሽ የሚባሉ መልክቶችም የሚተላለፉበት መድረክ ነዉ። ይሁንና የኢንተርኔት አገልግሎቱ ዉስን በሆነበት በኢትዮጵያ መንግሥት ማኅበራዊ መገናኛዉን በተመለከተ የሚያቀርበዉ ክስ የራሱን የሰብአዊ መብት ጥሰት ለመሸፈን ያደረገዉ ርምጃ ነዉ የሚሉ አይደሉም። መንግሥት የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ምንጭ የሆነዉን የኢንተርኔት አገልግሎት መክፈት መዝጋቱስ እንዴት ይታያል? የመገናኛ ዘዴዎች ኢትዮጵያ ዉስጥ በተነሳዉ ሕዝባዊ ተቃዉሞ የሚጫወቱትን አዎንታዊና አሉታዊ ሚና ይዳስሳል።
አዜብ ታደሰ
ማንተጋፍቶት ስለሺ