ኅብረተ ሰብኢትዮጵያየማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት፦ የማህሌት ተኽላይ አሳዛኝ መጨረሻ፤ የጅጋ ግድያ እና የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ውግዘትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoኅብረተ ሰብኢትዮጵያEshete Bekele14 ሰኔ 2016ዓርብ፣ ሰኔ 14 2016በአድዋ ከተማ ታግታ የነበረችው የማህሌት ተኽላይ አሳዛኝ ሞት እና በምዕራብ ጎጃም ዞን በምትገኘው ጅጋ ከተማ በመከላከያ ሠራዊት አባላት ተፈጽሟል የተባለ ግድያ በሳምንቱ በማኅበራዊ ድረ-ገጾች መነጋገሪያ ከነበሩ መካከል ናቸው። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት እየተደረገበት የሚገኘው የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ኃይለኛ ውግዘት ገጥሞታል።https://p.dw.com/p/4hKWUማስታወቂያ