1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት፦ የማህሌት ተኽላይ አሳዛኝ መጨረሻ፤ የጅጋ ግድያ እና የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ውግዘት

Eshete Bekeleዓርብ፣ ሰኔ 14 2016

በአድዋ ከተማ ታግታ የነበረችው የማህሌት ተኽላይ አሳዛኝ ሞት እና በምዕራብ ጎጃም ዞን በምትገኘው ጅጋ ከተማ በመከላከያ ሠራዊት አባላት ተፈጽሟል የተባለ ግድያ በሳምንቱ በማኅበራዊ ድረ-ገጾች መነጋገሪያ ከነበሩ መካከል ናቸው። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት እየተደረገበት የሚገኘው የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ኃይለኛ ውግዘት ገጥሞታል።

https://p.dw.com/p/4hKWU