የማሊው ምርጫ፣
ሰኞ፣ ሐምሌ 22 2005ማስታወቂያ
ኢብራሂም ቡባካር ኬይታ የተባሉት፣ የምርጫው አሸናፊ ሳይሆኑ አይቀሩም። ምርጫዉን ለመታዘብ እዚያ የሚገኘዉ የኅብረቱ ታዛቢ ቡድን መሪ ሉዊ ሚሼል ምርጫዉ ግልፅነት የታየበትና በጥሩ ሁኔታ መካሄዱንም ገልጸዋል። ምርጫዉ ሰላማዊና በርካታ ህዝብ የተሳተፈበት እንደነበር በማመልከትም መራጩ ህዝብ ድምጹ ምን እንደሚያመጣ በግልጽ የተረዳ ነበርም ብለዋል። ካትሪን የላከችውን ዘገባ፣ የበርሊኑ ዘጋቢአችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለው ያቀርበዋል።
ይልማ ኃ/ሚካኤል
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ