ትኩረት በአፍሪቃ
ቅዳሜ፣ ሐምሌ 23 2008ማስታወቂያ
ስደተኞች ወደ አውሮጳ ለመግባት በሚያደርጉት አደገኛ የባህር ጉዞ ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ የቀጠለው ቀውስ ዛሬም ገና መፍትሔ እንደልተገኘለት ያሳየ መሆኑን የተመድ ልዩ የሊቢያ ልዑክ ማርቲን ኮብለር ገልጸዋል። ከህዳር ፣ 2015 ዓም ወዲህ ልዩ የሊቢያ ልዑክ የሆኑት የ63 ዓመቱ ጀርመናዊ ዲፕሎማት በሊቢያ ለሚታየው ውዝግብ ስለተጀመረው መፍትሔ ማፈላለግ ጥረት እና ስለሰሜን አፍሪቃዊቱ ሀገር ጊዚያዊ ሁኔታ ከዶይቸቬለ ጋር ቆይታ አድርገዋል። በዛሬው ትኩረት በአፍሪቃ የሚቀርበው ዝግጅት ከማርቲን ኮብለር ጋር የተደረገውን ቃለ ምልልስ መሰረት ያደረገ ነው።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
አርያም ተክሌ
እሸቴ በቀለ