ከሳዉዲ የተመለሱ ዜጎች ብሶት
ሐሙስ፣ ሰኔ 15 2009ማስታወቂያ
መንግሥት መልሶ የማቋቋም ሥራ እሠራለሁ ቢልም ከቴሌቪዥን የዜና ፍጆታ የዘለለ ምንም የሚደረግ ነገር እንደሌለ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። ወደአዉሮፕላን ማረፊያ በመሄድ ከሳዉዲ የተመሰሉትን ወገኖች የተመለከተና ያነጋገረዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ
መንግሥት መልሶ የማቋቋም ሥራ እሠራለሁ ቢልም ከቴሌቪዥን የዜና ፍጆታ የዘለለ ምንም የሚደረግ ነገር እንደሌለ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። ወደአዉሮፕላን ማረፊያ በመሄድ ከሳዉዲ የተመሰሉትን ወገኖች የተመለከተና ያነጋገረዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ