እስራኤል ወንጀልና የአፍሪቃዉያን እጣ
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 24 2005ማስታወቂያ
ይህን መሰሉ ድርጊትም ሆነ ወንጀል ጋ በተጋናኘ ኅብረተሰቡ አትኩሮ የሚመለከታቸዉ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ከሃገር እንዲወጡ የሚጠይቁ ወገኖች ተበራክተዋል። በተለይም የኤርትራ ዜጎች ከእርስ በርስ ፀብ አስንቶ በተለያዩ ተግባራት ዓይን ዉስጥ መግባታቸዉና የመገናኛ ብዙሃኑን ትኩረት መሳባቸዉን ዘገባዎች ያመለክታሉ። እስራኤል ሃይፋ የሚገኘዉ ወኪላችን ግርማዉ አሻግሬን ስለጉዳዩ በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ግርማዉ አሻግሬ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ