ኢጋድና የአፍሪቃው ቀንድ ድርቅ
ሰኞ፣ ሰኔ 9 2006ማስታወቂያ
ጉዳዮች ፣ ስምምነት ላይ መድረሱን ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል። ከሁሉም ክፉኛ የተጎዳችው ከ ስድስት ወር ገደማ በፊት የእርስ በርስ ውጊያ ያገረሸባት ደቡብ ሱዳን ናት። ከጠቅላላው ህዝብ ሩቡ፤ ማለትም 3 ሚሊዮን ገደማው ለረሃብ እየተጋለጠ መሆኑ ፤ አንድ ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብም መሠረታዊ የምግብ ፍጆታ እንደማያገኝ ከአካባቢው የሚሠራጭ ዜና ይጠቁማል።
ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
ተክሌ የኋላ
ኂሩት መለሰ