አንድነትና ብርሃን ፓርቲ መዋሃዳቸው
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 2 2004ማስታወቂያ
የሁለቱ ፓርቲዎች ውህድ የሆነውን አዲሱን አንድነት ለፍትህ እና ለዲምራሲ ፓርቲ እንዲመሩም ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳን በሊቀ መንበርነት መርጧል ። ፓርቲውን በበላይነት የሚመሩ 55 የብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ምርጫም አካሂዷል ። ጠቅላላ ጉባኤው ከዚህ በተጨማሪም በኢትዮጵያ ራድዪ ና ቴሌቭዥን አኬልዳማ በሚል ርዕስ ለህዝብ የሚቀርበው ፕሮግራም ፓርቲውን ከህዝብ ለመነጠል የታቀደ ነው ሲል ቅሬታውን ገልፃል ።
ታደሰ እንግዳው
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ