1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ትምህርትአፍሪቃ

አነጋጋሪ የሆነው አዲሱ የኢትዮጵያ ሥርዓተ ትምህርት

Lidet Abebeዓርብ፣ መስከረም 13 2015

ኢትዮጵያ ውስጥ መስከረም 9 ቀን 2015 ዓ. ም. አዲስ የትምህርት ዘመን መጀመር ብቻ ሳይሆን፤ በመላው ሀገሪቱ አዲስ ሥርዓተ ትምህርትም ተግባራዊ ሆኗል። በወጣቶች ዓለም ክፍለ ጊዜ ያነጋገርናቸው በተለይም መምህራን እና ወላጆች አዲስ ሥርዓተ ትምህርት መዘጋጀቱን ቢደግፉም አያይዘው የሚያነሷቸው በርካታ ትችቶችም አሉ።

https://p.dw.com/p/4HEzt