አስገድዶ መድፈርን ያጋለጡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኛ ጉዳይ
ሰኞ፣ ጥር 20 2005ማስታወቂያ
ግለሰቡ በአንፃራቸው የተወሰደው ርምጃ ትክክለኛ አይደለም በሚል ለተለያዩ ፌዴራል አካላት አቤቱታ አቅርበዋል። ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር እንደዘገበው፡ በዩኒቨርሲቲው በመልካም አስተዳደር ጉድለት ችግር ላይ እንደሚገኝ በዩኒቨርሲቲው የተበተኑ፡ እንዲሁም፡ ለትምህርት እና ለኮምዩኒኬሽን ሚንስትሮች የተላኩ ደብዳቤዎች አሳይተዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ