ኔቶ ወደ ምስራቅ አውሮፓ የተስፋፋበት አስረኛ ዓመት
ረቡዕ፣ መጋቢት 2 2001ማስታወቂያ
እ.አ.አ መጋቢት 12 , 1999 ዓመተ ምህረት የዛሬ አስር ዓመት በኔቶ አባልነት በመታቀፍ የመጀመሪያዎቹ የቀድሞዎቹ ኮሚኒስት አገራት ፖላንድ ፣ ሀንጋሪ እና ቼክ ሪፐብሊክ ናቸው ። ከዚያን ወዲህ ኔቶ በርካታ የምስራቅ አውሮፓ ሀገራትን በማቀፍ መስፋፋቱን ቀጥሏል ። በቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት በሶቭየት ህብረት ጎራ የዋርሶ የጋራ መከላከያ ኃይል አባላት የነበሩት ሶስቱ ሀገራት የዛሬ አስር ዓመት ኔቶን በመቀላቀላቸው ምን ጥቅም አገኙ ? የዶይቼቬለው ክሪስቶፍ ሀሰልባህ የዘገበውን ሂሩት መለሰ አጠናቅራዋለች ።