ኔቶ እና አዲሱ ዋና ጸሐፊው
ሐሙስ፣ መስከረም 22 2007ማስታወቂያ
ወዲህ ኔቶን የመሩትን ተሰናባቹን ዴንማርካዊ ፎኽ ራስሙሰንን ነው የተኩት። አዲሱ የኔቶ ዋና ጸሐፊ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፣ ኪዳኑ በዩክሬይን ውዝግብ እና በሰበቡም ከሩስያ ጋር በተፈጠረው ልዩነት፣ በተለይም የኔቶ አባል የሆኑት የማዕከላይ እና ምሥራቅ አውሮጳ መንግሥታት ኔቶ በየሀገሮቻቸው ተጨማሪ ጦር እንዲያሠማራ ባቀረቡት ጥያቄ የተነሳ ትልቅ ፈታኝ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ