ተጠባባቂ የተሰየመላት ናይጀሪያ6 የካቲት 2002ቅዳሜ፣ የካቲት 6 2002ናይጀሪያ ፕሬዝደንቷ በጤና እክል ምክንያት ሊያስተዳድሯት ባለመቻላቸዉ የአገሪቱን ፓርላማ ባሳለፍነዉ ሳምንት መጀመሪያ አካባቢ በተጠባባቂ ፕሬዝደንትነት እንዲያገለግሉ ምክትል ፕሬዝደንት ጉድላክ ጆናታንን ሰይሟል።https://p.dw.com/p/M088ተጠባባቂ ፕሬዝደንት ጉድላክ ጆናታንምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያፕሬዝደንት ዑማሩ ያር አዱዋ ወደሳዉዲ ለህክምና መሄዳቸዉ ከተነገረ ቀናት እንደዋዛ ነጉደዋል። ከሎንዶን የደረሰን ጥንቅር እንኳን የስልጣን ክፍተት ታይቶ በድህናዉም መፈንቅለ መንግስት ብርቅ ያልሆነባት ናይጀሪያን ወቅታዊ ሁኔታ ይዳስሳል። ድልነሳ ጌታነህ ሸዋዬ ለገሠ