ብይን ያልሰጠው ችሎት29 ሰኔ 2008ረቡዕ፣ ሰኔ 29 2008አቃቤ ህግ ይግባኝ በጠየቀባቸው አምስት የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፖለቲከኞች እና በሐብታሙ አያሌው የህክምና ጉዳይ ላይ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቅ የነበረው ፍርድ ቤት ዛሬ ብይን ሳይሰጥ ቀርቷል።https://p.dw.com/p/1JJiuምስል DW/Yohannes G.ማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ፍርድ ቤቱ በዛሬው ችሎት አብረሃደስታ፣ሐብታሙአያሌው፣አብረሐም ሰለሞን፤ዳንዔል ሺበሺ እና የሽዋስ አሰፋ ይግባኝ ጉዳይ"ይከላከሉ"ወይም"አይከላከሉ"የሚል ብይን ይሰጣል ተብሎ ይጠበቅ ነበር። በህመም ላይ የሚገኘው ሐብታሙ አያሌው የተጣለበት የውጭ አገር ጉዞ እገዳ አቤቱታ ላይ ምላሽ ለመስጠት ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ዮሐንስ ገብረእግዚዓብሔር እሸቴ በቀለ ኂሩት መለሰ