ብሄራዊ ድግስ በጎንደር
ሐሙስ፣ ጥር 12 2003ማስታወቂያ
ዘንድሮ በተለይ የጎንደር ከተማ ባህላችንን ወጋችንን እሴታችንን በተደራጀ መልኩ ለማሳየት ታሪካዊ ቦታችንን ለመጠበቅ፣ ለአገር ጎብኝዎችም በተደራጀ መልኩ ለማስተዋወቅ፣ ኢትዮጽያ በጎንደር ብሄራዊ የጎዳና ድግስ በተሰኘ የጥንታዊትዋ ኢትዮጽያ መዲና ጎንደር በያዝነዉ ሳምንት የጥምቀት በአል እድምተኞችን በማስተናገድ ላይ ትገኛለች። ኢትዮጽያ በጎንደር ብሄራዊዉ የጎዳና ድግስ ምን ይሆን ? የለቱ ዝግጅታችን የጎንደር ከተማ ከኒቲባ አቶ ሃብታሙ ገነቱን፣ የዝግጅቱን ዋና አስተባባሪ አቶ ሄኖክ ስዪምን፣ እንዲሁም በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የቅርጽ እና ጥናት ጥበቃ ኤክስፐርትን አወያይቶ ይዞአል፣ ጥንቅሩን ያድምጡ!
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ