የጠቅላይ ሚኒሥትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ምርመራ
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 26 2009ማስታወቂያ
ኔታንያሁ በእየሩሳሌም ከሚገኘው የመኖሪያ ቤታቸው በፖሊስ ከመመርመራቸው በፊት ግን ምን ጥፋት አልፈጸምኩም ሲሉ ውንጀላውን አስተባብለዋል። የእስራኤል መገናኛ ብዙኃን የሙስናው ቅሌት ጠቅላይ ምኒሥትሩን ከሥልጣን ሊያወርድ ገዢውን ፓርቲም ሊጎዳ ይችላል እያሉ ነው። በእስራኤል የሚገኘው ዜናነሕ መኮንን እንዲህ አይነት ክሶች በእስራኤል የተለመዱ ናቸው ሲል ገልጾልኛል። ለመሆኑ የጠቅላይ ሚኒሥትሩ ክስ የት ያደርሳቸው ይሆን? ዜናነሕ የሚከተለውን ማብራሪያ ሰጥቶኛል።
ዜናነሕ መኮንን
እሸቴ በቀለ
ኂሩት መለሰ