ባህላዊ የገና በአል አከባበር
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 26 2004ማስታወቂያ
ጀርመናዉያን የዛሬ ሁለት ሳምንት ግድም በደማቅ ያከበሩት የገና በአል፣ ኢትዮጵያዉያን ባልንጀሮቻቸዉ ለገናን በአል ጋብዘዋቸዉ ካከበሩ የገናን በአል ለሁለተኛ ግዜ ከኢትዮጽያን ጋር እልላከበሩ በመግለጽ ስለ ኢትዮጽያ ባህል ያወሳሉ። እንደ አገራችን እዚህ በጀርመን እንስራ ሳይኖር ቀርቶ ለገና በአል የተጠመቀ ጠላ ባይጠጣም፤ ዳቦ ዶሮ በኢትዮጽያዊ ባህል ተጠምቆ እና ተሰርቶ በደማቅ ይከበራል። በኢትዮጵያ አብያተ-ክርስትያናትም እንዲሁ በአሉን በማስመልከት የቅዳሴ ስርአት ይኖራል፤ በኢትዮጵያ አርባ ቀን ተጽሞ ገና ወይም ልደተ ክርስቶስ ሲከበ የአከባበሩ ሁኔታ እንደ አካባቢዉ የተለያየ መሆኑን መላከ ምክር ከፍያለዉ መራኒ እና አቶ አበረ አዳሙ ይነግሩናል። ሙሉዉን ቅንብር ያድምጡ!
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ