በገና- እንደርድር
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 10 2005ማስታወቂያ
በቤተ-መንግስት በመኳንቶች እና ሹማምንቶች ዘንድ እንደኖረ የሚነገርለት ጥንታዊዉና ባህላዊ የዜማ መሳርያ በገና፤ ተረስቶ ቆይቶ አሁን በስፋት ጥቅም ላይ እየዋለ መሆኑ ተነግሮአል። በሀገራችን አሉ በሚባሉት በገና ደርዳሪዎች መካከል የበገና አባት እንደሆኑ በሚነገርላቸዉ በመጋቤ ስብሃት ዓለሙ አጋ፤ ጽኑ የበገና ፍቅር ትዉፊቱ ሳይዳፈን እስከዛሬ መቆየቱን ወጣቱ የበገና ደርዳሪ ይመሰክርላቸዋል።
የበገና ዜማ ልብን የሚነካ፤ ከፈጣሪ ጋር ለመገናኘት እራስንም ለማግኘት ጥቅም ላይ የሚዉል ምስጋና ማቅረብያ የዜማ መሳርያ ነዉ የሚሉንን ባለሞያች ይዘን ስለበገና ዜማ መሳርያ ታሪክና ምንነት በጥቂቱ እንቃኝ!
አዜብ ታደሰ