በጄኔቭ የኢትዮጵያዉያን የተቃዉሞ ሰልፍ
ዓርብ፣ መጋቢት 11 2007ማስታወቂያ
በተለያዩ ሃገራት በስደት የተበተኑ ኢትዮጵያዉያን ስለሚገጥማቸዉ ችግር ለተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን እንደሚያሳዉቁ የገለፁት የሰልፉ አስተባባሪዎች፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ፖለቲካ እና የሰብዓዊ መብቶች ይዞታ ለዓለም ዓቀፍ ተቋማት ለማሳወቅ መሰብሰባቸዉንም አመልክተዋል። ከሰልፉ አስተባባሪዎች አንዱ መሆናቸዉን የገለፁልንን አቶ ዉሂብ የሺጥላን ስለሰልፉ ዓላማ እንዲያስረዱን በስልክ አነጋግረናቸዋል።
ሸዋዬ ለገሰ
ተክሌ የኋላ