በዉጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን አስከፊ ገጽታ
ዓርብ፣ የካቲት 15 2011ማስታወቂያ
ዋናው እና ብዙዎችን የሚያስደነግጥ የሚያሳዝነው ድንገት ከዚህ ዓለም በሞት በሚለዩበት ወቅት የሚከሰተው ነው። እንዲህ ባለው አጋጣሚ አንዳንዶች ህልፈተ ሕይወታቸው እንኳ የሚታወቀው ውሎ አድሮ አለያም ሰንብቶ የሚሆንበት ጊዜ አለ። ከሰሞኑንም ብሪታንያ የሚገኙ ወገኖችን እንዲህ ያለው አጋጣሚ ሀዘን ብቻ ሳይሆን ድንጋጤንም አስከትሎባቸዋል። ይህ አጋጣሚ ታዲያ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮያውያን ለሕይወታቸው አስከፊ ገጽታዎች መፍትሄ ለማግኘት በማሕበር አልያም በቤተ-እምነቶች አንድነታቸዉን፣ ባህላቸዉን ማጠናከር ይኖርባቸዋል የሚል ማሳሰቢያን አስከትሏል። የለንደኗ ዘጋቢያችን ሃና ደምሴ ዝርዝር ታሪኩን እንደሚከተለው አጠናቅራ ልካልናለች።
ሃና ደምሴ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ