በአካባቢ ፖለቲካዊ ጉዳይ የኢጋድ ስብሰባ
ሐሙስ፣ መስከረም 19 2009ማስታወቂያ
ይህ ጥናት እንደ ጀርመን እና ካናዳ ካሉ ሃገራት ተሞክሮ ወስዶ ብዝሃነትን መሠረት ያደረገ ትክክለኛ ፌደራላዊ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ከተቻለ፤ ፌደራሊዝም በምሥራቅ አፍሪቃ በሚገኙት ሃገራት ዉስጥ ችግር ሊያመጣ እንደማይችል መገለጹልን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ