በአሸባሪነት የተከሰሱ ተጠርጣሪዎች ችሎት
ሐሙስ፣ ጥቅምት 23 2004ማስታወቂያ
ችሎቱ ሁለቱ የኦብነግ አባላት ከተመሰረቱባቸው ሁለት ክሶች በአንደኟው ጥፋተኛ ናቸው ሲል በይኖዋል፤ ሁለቱ ስዊድናውያን ጋዜጠኞች ደግሞ ከተመሰረቱባቸው ሦስት ክሶች በሁለቱ እንዲከላከሉ በይኖዋል። የስዊድናውያኑ ጠበቆች ምስክሮች ለማቅረብና ማስረጃዎቻቸውን ለማደራጀት ጊዜ በመጠየቃቸው ፍርድ ቤቱ ሕዳር ሀያ ስድስት ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶዋል። ታደሰ እንግዳው
ታደሰ እንግዳው
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ